በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ-ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ Ethiopia ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 3 ለ 0 አሸነፈ። ግቦቹን አቤል ሁለት እና ከነዓን ማርክነህ አስቆጥረዋል።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) - በሞሮኮ ኤል አብዲ ስታዲየም ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔንን 3-0 በማሸነፍ በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ-ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታውን አሸነፈ።
የማሸነፊያ ግቦቹን አቤል ሁለት እና ከነዓን ማርክነህ አስቆጥረዋል። ጨዋታው በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ይከተላል።
መልሱ ጨዋታ በቀጣይ ሳምንት ማክሰኞ በድሬዳዋ ስታዲየም ይካሄዳል።