AI እና ሮቦቲክስ

ተከተል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሁን ባለንበት ኢንዱስትሪ ጭስ እና ብረት ብቻ ሳይሆን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስንም ያካተታል ብለዋል። በኢቢሲ ለተሰጠው ቃለ ምልል ውስጥ የአራተኛው የኢንዱስትሪ አብዮት (ኢንዱስትሪ 4.0) ጭስና ዳታ ብቻ ሳይሆን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን የሚያካትት መሆኑን አስረደዋል።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ