አራዳ ፓርክ
በትናንትናው ዕለት አዲሱ የአራዳ ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፓርኩን የነዋሪዎችን ሰብአዊ ክብር ያስቀደመ ፕሮጀክት ብለዋል።
በትናንትናው ዕለት አዲሱ የአራዳ ፓርክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፓርኩን የነዋሪዎችን ሰብአዊ ክብር ያስቀደመ ፕሮጀክት ብለዋል።