ንብረት ምዝገባ

ተከተል

ሲቪል ማኅበራት ያላቸውን ሀብት ለመዝግበ ቀነ ገደብ ተሰጠ

Abebe Gelaw

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለው ባለሥልጣን በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱ 100 ተቋማት የንብረት ምዝገባ እንዲያካሂዱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ። ከእነዚህ 70 የውጭ ድርጅቶች ናቸው። የተሰጠው ቀነ ገደብ እስከ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ነው።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ