ንብረት ምዝገባ
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለው ባለሥልጣን በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱ 100 ተቋማት የንብረት ምዝገባ እንዲያካሂዱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ። ከእነዚህ 70 የውጭ ድርጅቶች ናቸው። የተሰጠው ቀነ ገደብ እስከ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ነው።
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን የሚከታተለው ባለሥልጣን በሲቪል ማኅበራት ዘርፍ ለሚንቀሳቀሱ 100 ተቋማት የንብረት ምዝገባ እንዲያካሂዱ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ። ከእነዚህ 70 የውጭ ድርጅቶች ናቸው። የተሰጠው ቀነ ገደብ እስከ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ነው።