ታጣቂዎች

ተከተል

በሱዳን የቆዩ እና በተለምዶ አርሚ 70 ተብለው የሚጠሩ የቀድሞ ህወሃት አባላት ትጥቅ ፈትተው በተሃድሶ ሂደት ናቸው ይገኛሉ ብለው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቀዋል። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና ያገኙ አባላት ሂደቱን አልፈው ወደ ማህበረሰቡ ይቀላቀላሉ።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ