ታጣቂዎች
በሱዳን የቆዩ እና በተለምዶ አርሚ 70 ተብለው የሚጠሩ የቀድሞ ህወሃት አባላት ትጥቅ ፈትተው በተሃድሶ ሂደት ናቸው ይገኛሉ ብለው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቀዋል። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና ያገኙ አባላት ሂደቱን አልፈው ወደ ማህበረሰቡ ይቀላቀላሉ።
በሱዳን የቆዩ እና በተለምዶ አርሚ 70 ተብለው የሚጠሩ የቀድሞ ህወሃት አባላት ትጥቅ ፈትተው በተሃድሶ ሂደት ናቸው ይገኛሉ ብለው የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቀዋል። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና ያገኙ አባላት ሂደቱን አልፈው ወደ ማህበረሰቡ ይቀላቀላሉ።