ቦርድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ መጋቢት 10፣ 2018 ዓ.ም የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ተመዝግበዋል። ከነዚህ 10 ሚሊየን 133 ሺህ 639 ወንዶች፣ 8 ሚሊየን 422 ሺህ 698 ሴቶች ናቸው። ምዝገባው እስከ መጋቢት 28 ቀን ይቀጥላል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ መጋቢት 10፣ 2018 ዓ.ም የተመዘገቡ መራጮች ቁጥር 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ተመዝግበዋል። ከነዚህ 10 ሚሊየን 133 ሺህ 639 ወንዶች፣ 8 ሚሊየን 422 ሺህ 698 ሴቶች ናቸው። ምዝገባው እስከ መጋቢት 28 ቀን ይቀጥላል።