ማዕድ
በአዲስ አበባ የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለመጪው ትንሳኤ በዓል ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ጀምረዋል። በአዲስ አበባና በዙሪያዋ ለ150 የማህበረሰብ ክፍሎች ዱቄትና ዘይት ድጋፍ ይሰጣሉ።
በአዲስ አበባ የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለመጪው ትንሳኤ በዓል ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ጀምረዋል። በአዲስ አበባና በዙሪያዋ ለ150 የማህበረሰብ ክፍሎች ዱቄትና ዘይት ድጋፍ ይሰጣሉ።