መስማት የተሳናቸው
የምልክት ቋንቋን ለማስፋፋት ተገቢ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ የምልክት ቋንቋን ለማልማትና ለማስፋፋት ተገቢ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ። ዓለም አቀፍ የመስማት ሳምንት በሚል መሪ ሀሳብ እንደሆነ ተገለጸ። የመስማት የተሳናቸው ማህበረሰብ ብሔራዊ ማህበር ፕሬዚዳንት ዮሐንስ ተክላይ ህጋዊ ዕውቅና እንዲሰጠ ጠይቀዋል።
በኢትዮጵያ የምልክት ቋንቋን ለማልማትና ለማስፋፋት ተገቢ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ። ዓለም አቀፍ የመስማት ሳምንት በሚል መሪ ሀሳብ እንደሆነ ተገለጸ። የመስማት የተሳናቸው ማህበረሰብ ብሔራዊ ማህበር ፕሬዚዳንት ዮሐንስ ተክላይ ህጋዊ ዕውቅና እንዲሰጠ ጠይቀዋል።