ብልፅግና ፓርቲ

ተከተል

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ጀምሯል

Abebe Gelaw

በአዲስ አበባ የብልፅግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ዓመታዊ ስልጠና ጀምሯል። ስልጠናው ለ10 ቀናት ይቀጥላል እና በመደመር መንግሥት እይታ እና የዘርፎች እምርታ ላይ ያተኩራል። ከ2000 በላይ አመራሮች ይሳተፋሉ።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ