ቅዱስ ጊዮርጊስ
በሲቢቲ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛው ሳምንት ተስተካካይ ዛሬ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3-1 አሸነፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ግቦች ኦካይ ጁል፣ ቢኒያም ጌታቸው እና ዘላለም አባተ ነበሩ።
በሲቢቲ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛው ሳምንት ተስተካካይ ዛሬ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3-1 አሸነፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ግቦች ኦካይ ጁል፣ ቢኒያም ጌታቸው እና ዘላለም አባተ ነበሩ።