ባሕር በር

ተከተል

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደው የኢትዮጵያና ካናዳ 60 ዓመት የሁለትሽ ግንኙነት ወይይት መድረክ ላይ የካናዳ አምባሳደር ኒኮላስ ሲማርድ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ ለማድረግ ባሕር በር አስፈላጊ ነው ብሎ ተናግሯል። ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በሰላማዊ ውይይት የባሕር በር ፍላጎት ለመፈጸም የምትደረግበትን ጥረት ካናዳ ታበረታለች ብሎ ገልጿል።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ