መስህቦች

ተከተል

በጋምቤላ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ የተቆጠሩ 109 የቱሪስት መስህቦች በጎግል ካርታ ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል። ይህ ሥራ መስህቦችን ማልማትና ማስተዋወቅ የሚያስችል ነው ብሎ ቢሮው ገልጿል።

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ