የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ989 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ተችሏል።