የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በግሉ ዘርፍ የጤና ቱሪዝምን ለማሳደግ አበረታች ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። ኒዩክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዛሬ ለአገልግሎት ተከፍቷል።