የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ መንግሥት የማኅበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና የኑሮ ዘይቤ ለማሻሻል በልዩ ትኩረትና ቁርጠኝነት እየሰራ ነው ብለዋል።