ደቡብ ኢትዮጵያ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ፌዴሬሽን በክልሉ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የሴቶች ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አስታውቋል። ምርጫው ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መጠናቀቁን ፌዴሬሽኑ ገልጿል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶች ፌዴሬሽን በክልሉ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የሴቶች ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አስታውቋል። ምርጫው ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መጠናቀቁን ፌዴሬሽኑ ገልጿል።