የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመሰል በጄኔቫ በሚካሄደው 68ኛው የዓለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል።