የዓለም ባንክ
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ልማት አጀንዳ ለማሳደግ ድጋፍ እያደረገ
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በዋሽንግተን ተካሄደው የዓለም ባንክ ስበሰባ ላይ የዓለም ባንክ ከፍተኛ የቴክኒክ እና ፋይናንስ ድጋፍ አቅርቦ ተናግሯል። ይህ ድጋፍ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚን ማዘመን እና ስራ እድሎችን መፍጠር ይረዳል። ባንኩ በርካታ የሪፎርም ፕሮጀክቶችን ያጠናክራል።
የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በዋሽንግተን ተካሄደው የዓለም ባንክ ስበሰባ ላይ የዓለም ባንክ ከፍተኛ የቴክኒክ እና ፋይናንስ ድጋፍ አቅርቦ ተናግሯል። ይህ ድጋፍ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚን ማዘመን እና ስራ እድሎችን መፍጠር ይረዳል። ባንኩ በርካታ የሪፎርም ፕሮጀክቶችን ያጠናክራል።