የመደመር መንግሥት መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በአቡዳቢ ይመረቃል

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተጻፈው መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በአቡዳቢ በዛሬው ዕለት ይመረቃል።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው ‘የመደመር መንግሥት’ መጽሐፍ የዓረብኛ ትርጉም በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡዳቢ ይመረቃል።

በኢትዮጵያ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እንዳሉት መጽሐፉ በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚገኙ ዓረብኛ ቋንቋ ተናጋሪ ሀገራት ኢትዮጵያን በመደመር እሳቤ ለማስተዋወቅ ዓላማ አለው።

በመጽሐፉ ምረቃ መርሐ ግብር ላይ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ ንጉሣዊ ቤተሰቦች፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ እና የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Prime Minister Abiy Ahmed and Mayor Adanech Abiebie launching the Mesob digital service app
በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Launches Integrated Digital Service App

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Ahmed inaugurated Africa's first integrated digital service mobile app. Addis Ababa Mayor Adanech Abiebie said the government is working to shift all services to the Mesob One-Center platform.

Addis Ababa Mayor Adanech Abiebe and Deputy Prime Minister Temesgen Tiruneh attended the launch of a book documenting the city's transformation.

በAI የተዘገበ

UAE Minister of State for Foreign Affairs Sheikh Shakhbout bin Nahyan said the partnership between Ethiopia and the UAE is crucial for ensuring peace and stability in the region.

Egyptian Prime Minister Mostafa Madbouly conducted an inspection tour across Cairo on Saturday to review heritage restoration and urban redevelopment projects in historic districts.

በAI የተዘገበ

Kantiba Adanech Abiebie announced completion of multiple state-backed development works in Mediana. This marks progress in Addis Ababa's five-year development journey. The city has become cleaner and more beautiful, aligning with leading African cities, she stated.

The Government of Ethiopia has officially launched the Makatet Roadmap in Addis Ababa. The framework aims to shift refugee support toward long-term socio-economic inclusion and benefits for host communities.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ