የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፖርት ሉዊስ የቀጥታ በረራ ጀመረ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞሪሺየስ ዋና ከተማ ፖርት ሉዊስ ከነገ ጀምሮ የቀጥታ በረራ ያደርጋል።

በአዲስ አበባ የተደረገው ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ቀጥታ በረራው የሁለትዮሽ ግንኙነትን ከማጠናከር ባለፈ ለሀገራቱ ዘላቂ ጥቅሞችን ይዞ እንደሚመጣ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ የሞሪሺየስ አምባሳደር ኢንድራርጂት ባቡዋ በበኩላቸው ቀጥታ በረራው በንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፍ የሁለቱ ሀገራት ነጋዴዎች በቀላሉ እንዲገናኙ እና የጋራ ኢንቨስትመንት እንዲያቋቁሙ ምቹ እድል ይፈጥራል ብለዋል።

አየር መንገዱ ወደ ፖርት ሉዊስ በሳምንት ሶስት ቀን በረራ ያደርጋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ 145 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች አሉት።

ተያያዥ ጽሁፎች

Prime Minister Abiy Ahmed inaugurates Debre Markos Airport after 30 years of inactivity.
በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Ahmed Inaugurates Debre Markos Airport

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Ahmed officially inaugurated the Debre Markos King Tekle Haymanot Airport that had been out of service for 30 years.

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንሳይ ሊዮን የመንገደኞች በረራ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታውቋል። ይህ በፈረንሳይ ሦስተኛው መዳረሻው ሲሆን አጠቃላይ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 146 አድርሷል።

በAI የተዘገበ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራዎችን ለማድረግ አቅዷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ አውጥተዋል። ካርዱ ደንበኞች በዓለም ዙሪያ በቀላሉ ግብይት እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።

በAI የተዘገበ

Kenya Airways has signed a memorandum of understanding with Rubis Energy Kenya to build Africa’s first dedicated sustainable aviation fuel refinery. The agreement was finalised on Tuesday, May 12, in the presence of President William Ruto and French President Emmanuel Macron.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ