በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ጌታቸውና መሰለች አሸነፉ

በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸው ማስረሻና አትሌት መሰለች አለማየሁ አሸንፈዋል፡፡

ውድድሩ በመስቀል አደባባይ ተካሂዶ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ሁለተኛ ሲሆን አትሌት በላይ ጥላሁን ሦስተኛ ደረጃን ይዟል፡፡

በዴንማርክ ኮፐንሀገን ለሚካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶችን ለመምረጥ ውድድሩ ተዘጋጅቷል፡፡ ከአንደኛ እስከ ስድስተኛ ደረጃ የገንዘብ፣ የመዳልያና የዋንጫ ሽልማት ይበረከታል፡፡

ተያያዥ ጽሁፎች

በሞሮኮ የተካሄደው የራባት ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶችና በሴቶች ምድብ በበላይነት አጠናቅቀዋል።

በAI የተዘገበ

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳንላም ኬፕ ታውን ማራቶን በወንዶችና በሴቶች ሁለቱም ምድቦች አሸንፈዋል።

Two athletes shattered the sub-two-hour marathon barrier at the London Marathon last Sunday, both wearing Adidas's Pro Evo 3 supershoe. Sabastian Sawe set a men's world record of 1:59.30, with Yomif Kejelcha second at 1:59.41. Tigist Assefa established a women's world record of 2:15.41 in the same shoe.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ