ፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሙዚቃ አዳዲስ ከዋክብት መፍለቂያ የሆነው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል።

ውድድሩ በተመልካቾች፣ በዳኞች እና በተወዳዳሪዎች የሙዚቃ ምርጫ እንደደመቀ ቀጥሏል። በ7ኛ ሳምንት ቅዳሜ ከምድብ አንድ አምስት ተወዳዳሪዎች ጋር ይካሄዳል። ተወዳዳሪዎቹ ሄለን ሰለሞን፣ ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ዮናስ ሽመልስ እና የአብሥራ ገዛኸኝ ናቸው። ዛየን ባንድ በ2 ዙር ሙዚቀኞቹን ያጅባል።

በተመልካች እና በዳኞች ድምር ውጤት ዝቅተኛ ነጥብ ያመጣ አንድ ተወዳዳሪ ይሰናበታል። ለፍጻሜ ለሚደርሱ አራት ተወዳዳሪዎች የ1 ሚሊየን ብር ሽልማት የተዘጋጀላቸው ሲሆን ለፋና ላምሮት 6ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በቀጥታ ያልፋሉ።

ውድድሩን ቅዳሜ ከቀኑ 6:00 ጀምሮ በፋና ቴሌቪዥን፣ በፋና+፣ በፋና ፌስቡክ፣ በፋና ዩቲዩብ እና ቴሌግራም ገጾች እንዲሁም በ www.fanamc.com በቀጥታ ይከታተሉ።

ተያያዥ ጽሁፎች

The Fana Lamrot Chapter 22 semi-final will feature five contestants competing on Saturday.

በAI የተዘገበ

The Fana Lamrot Chapter 22 voice competition finale will take place tomorrow on June 13, 2018 EC in Addis Ababa. Four finalists will compete in three rounds with Zayen Band.

Three Ethiopian entrepreneurs have been selected for the 2026 Top 100 Africa’s Business Heroes list from over 24,000 applicants across the continent.

በAI የተዘገበ

Ethiopia's National Electoral Commission is speeding up candidate selection for the main national election, Commissioner Melaku Woldemariam said. In an interview with Fana Media Corporation, he noted that preparations for the main general election assembly are progressing.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ