የሚዲያ ነጻነት ከጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ ሊተገበር ይገባል

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር መኩሪያ መካሻ የሚዲያ ነጻነት ከጋዜጠኝነት ሙያ ሥነ ምግባር ጋር ተጣጥሞ መተግበር እንዳለበት ተናግረዋል።

መምህር መኩሪያ መካሻ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ የሚዲያ ነጻነት እና የጋዜጠኝነት ሥነ ምግባር የማይነጣጠሉ መሆናቸውን አመልክተዋል።

የጋዜጠኝነት ትምህርት ቤቶች ንድፈ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዋሃድ በሙያዊ ክህሎት የታነፀ የሰው ኃይል ማፍራት እንዳለባቸው ገልጸዋል። ለዚህም የተሟሉ ስቱዲዮዎችን እና የሥራ ግብዓቶችን ማመቻቸት አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።

መምህሩ ሚዲያው የሀገርን ሉዓላዊነት፣ የሕዝብን አንድነት እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስጠበቅ እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል። ኢትዮጵያውያን የሚያስማሙ እሴቶች ይበልጣሉ በማለት ሚዲያዎች አንድነትን የሚያጎሉ ትርክቶችን ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ መክረዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Prime Minister Abiy Ahmed addressing journalists at a press conference on national unity.
በ AI የተሰራ ምስል

Prime minister abiy urges media to build common identity

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Ahmed (Dr.) called on media outlets to work determinedly for national goals and build a common identity.

Prime minister abiy ahmed told journalists they must know how to follow their profession and the law. He spoke at a media forum in addis ababa.

በAI የተዘገበ

More than 25 Ethiopian media outlets met in Addis Ababa and agreed to work together to strengthen democratic practices and achieve the seventh general election.

Ethiopia's Political Parties Joint Council is resolving complaints from the ongoing 7th general election through discussion and evidence, officials said.

በAI የተዘገበ

The Media Authority states in a new report that the media support system for 2024 to 2026 achieves its goals.

Ato Adem Farah, head of the prime minister's office democracy coordination center, stated that reforms over the past nine years in all sectors have benefited the country and its people. He made these remarks in Addis Ababa following Prime Minister Abiy Ahmed's evaluation of the third 100 days and rainy season performance.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ