በሩዝ ልማት የተመዘገበ ለውጥ ለማስቀጠል በቅንጅት መስራት ይገባል ሲል ሚኒስቴሩ ገለጸ

የግብርና ሚኒስቴር በሩዝ ልማት የተመዘገበውን አስደናቂ ለውጥ ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው አስታወቀ።

የግብርና ሚኒስቴር በብሔራዊ ፍላጎት ፕሮግራም ደረጃ ከተያዘ ጀምሮ ያለውን የሁለት ዓመት ተኩል የሩዝ ዕቅድ አፈጻጸም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ውይይት አካሂዷል።

በእርሻና ሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ደሳለኝ ተሻለ በዚህ ወቅት ሩዝ በአስር ዓመቱ የግብርና መሪ ዕቅድ በትኩረት ሊሰራባቸው ከተለዩ የግብርና ምርቶች አንዱ መሆኑን ገልጸዋል።

በአነስተኛ አርሶ አደር በመኸር ሩዝ በ2012 ዓ.ም 60 ሺህ ሄክታር መሬት ይለማ ከነበረው በ2017 ዓ.ም ወደ 1.7 ሚሊየን ሄክታር ከፍ ተደርጓል። ምርቱም ከ1.8 ሚሊየን ኩንታል ወደ 62.9 ሚሊየን ኩንታል አድጓል።

ከውጭ የሚገባው ሩዝ ከ13.1 ሚሊየን ኩንታል ወደ 4.4 ሚሊየን ኩንታል ቀንሷል። በዚህም 442 ሚሊየን ዶላር ማዳን ተችሏል።

ተያያዥ ጽሁፎች

የግብርና ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ ለጫናዎች የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት ጥረቱ ውስጥ የግብርናው ዘርፍ ሚናውን እየተወጣ ነው ብለዋል። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አድአ ወረዳ የሰብል ልማት ቦታዎችን ሄደሉ። የግብርና ትራንስፎርሜሽን ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገበ ነው።

በAI የተዘገበ

አዲስ አበባ። የወለውጡ መንግስት በ2011 ዓ.ም ጀምረው የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ፕሮግራም ኢትዮጵያን ከስንዴ ተመጽዋችነት ወደ ምርታማ ሀገር ቀይሮ ነው። በዚህ ዓመት 4.29 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በመሸፈን ከ174.99 ሚሊዮን ኩንዳል ምርት ይጠበቃል ተብሎ ተገለጸ።

Egypt’s Minister of Agriculture and Land Reclamation Alaa Farouk met with World Bank Regional Director Meskerem Brhane to discuss strengthening cooperation on food security, sustainable agriculture, and rural development.

በAI የተዘገበ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሐረር ከተማ በማር፣ ወተትና ዶሮ እርባታ የሚካሄዱ የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የከተማ ነዋሪዎችን የኑሮ ዘይቤ ለመቀየርና የምርት ባህልን ለማሳደግ ትልቅ አስተዋጽዖ እንዳላቸው ገልጸዋል።

 

 

 

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ