አምባሳደር ለምለም ፍስሃ ለአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር የሹመት ደብዳቤ አቀረቡ

በአዲስ አበባ አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ለአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ።

በዚህ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በአህጉራዊ፣ ዓለም አቀፋዊ እና በሕብረቱ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር እንዳሉት አምባሳደር ለምለም ያላቸው ልምድ እና የአመራር እውቀት በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ሕብረት መካከል ያለውን ትብብር የበለጠ ያጠናክረዋል።

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሕብረት የምታደርገውን ቀጣይነት ያለው ድጋፍ አድንቀው ኢትየጵያ ያካሄደችው ምርጫ ሰላማዊና ስርዓት ባለው መልኩ የተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።

አምባሳደር ለምለም ፍስሃ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረትን እና አህጉራዊ አጀንዳዎችን ለመደገፍ ያላትን ጠንካራ ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Conference scene with Ethiopian and international officials discussing peace in Addis Ababa.
በ AI የተሰራ ምስል

ኢትዮጵያ ለሰላምና የጋራ ብልጽግና ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ጀመረች

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት የጀመረችው ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። የአፍሪካ ሕብረትና የኢጋድ ባለሥልጣናት ሒደቱን ደግፈዋል።

Diplomats at an event in Johannesburg called on the African Union to take a leading role in tackling the continent's challenges and enhancing the lives of its people during Africa Month celebrations.

በAI የተዘገበ

የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተጠናቋል። ተሳታፊዎች 26 ነጥብ ያለው የጋራ መግለጫ አውጥተዋል።

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አጀንዳዎችን ለሃይማኖት ተቋማትና ለሲቪክ ማህበራት አቅርቧል።

በAI የተዘገበ

Ghana has requested that the African Union discuss xenophobic attacks in South Africa at its mid-year summit in Egypt. South African International Relations Minister Ronald Lamola said the move gives Pretoria a chance to highlight migration challenges.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ