የሆለታ ወታደራዊ አካዳሚ 71ኛ ዙር ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው

የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ሆለታ በሚገኘው ግቢ ውስጥ 71ኛ ዙር መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ይገኛል።

የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ጄነራል ይመር መኮንን እና የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ አዛዥ ብርጋዲየር ጄነራል ጌታቸው ሀብታሙ ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች በምረቃ ሥነ-ሰርዓቱ ተገኝተዋል።

በስልጠናው ብልጫ ያመጡ ዕጩ መኮንኖች በፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የማዕረግ ማልበስ ሥነ ስርዓት ተካሂዷል። ብርጋዲየር ጄነራል ጌታቸው ሀብታሙ ተመራቂዎቹ የወሰዱት ስልጠና ሁለንተናዊ የአመራር ጥንካሬን የሚያጎለብት እና ማንኛውንም የሠራዊት ግዳጅ መወጣት የሚያስችል አቅም እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።

ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት በተጨማሪ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ አፍሪካውያን ዕጩ መኮንኖችም ስልጠናቸውን አጠናቀው መመረቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Ethiopian election officials and observers confirming peaceful vote in formal meeting
በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia's 7th general election concluded peacefully

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia's National Election Board chair Mrs. Melatwork Hailu met with African Union observers. The Russian Orthodox Church representative and the Joint Council of Political Parties confirmed the election was peaceful and free.

Graduates of the Hurso Candidate Officers Training School in Addis Ababa have completed the 27th Stamina Course and declared their readiness to make any sacrifice to uphold Ethiopia's sovereignty.

በAI የተዘገበ

Field Marshal Birhanu Jula, Chief of General Staff of the armed forces, stated that the Ethiopian Defense Force is fulfilling its mission as an unwavering pillar to transition the country.

In a commencement address at the U.S. Military Academy at West Point, Secretary of War Pete Hegseth told the Class of 2026 — described in the transcript as 998 graduates — to uphold high standards and focus on cohesion, arguing that recent emphasis on race and gender had weakened discipline.

በAI የተዘገበ

The Education Assessment and Examinations Service announced that the 2018 academic year 12th grade national exam is being successfully conducted in various rounds across Ethiopia.

Ethiopia’s people affirmed their victory for unity and sovereignty in the 7th general election.

በAI የተዘገበ

Ethiopia's National Election Board has approved results from 24 election districts. Displaced persons and soldiers living in camps cast their votes today.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ