ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሰራዊቱ ሀገርን በማሻገር ረገድ ያለውን ሚና አጽንዖት ሰጥተዋል

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሀገርን ለማሻገር የማይወዛወዝ ምሰሶ ሆኖ ተልዕኮውን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል።

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ይህንን መልዕክት በማዕከላዊ ዕዝ መኮንኖች የግዳጅ አፈፃፀምና ቀጣይ አቅጣጫዎች መድረክ ላይ በበይነመረብ አስተላልፈዋል።

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የተዘጋጀ ወታደራዊ አመራር ዓለም አቀፉዊ፣ አህጉራዊና ቀጣናዊ ጉዳዮችን በመረዳት የአሀድ ስነ ልቦናዊ ዝግጁነት ማረጋገጥ እንዳለበት አመልክተዋል።

የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ተቋሙ በተለያዩ መስኮች የሚያሰለጥናቸው መስመራዊ መኮንኖች ከቴክኖሎጂ ጋር የሚግባቡ በመሆናቸው ተልዕኮን በአጭር ጊዜና አነስተኛ ኪሳራ የመፈፀም ብቃታቸው እየጨመረ መሆኑን ተናግረዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Lt. Gen. Shuma Abeta stated in Addis Ababa that Ethiopia has overcome its enemies gloriously. He said the army is now advancing far and negotiating quickly to serve national interests.

በAI የተዘገበ

Ethiopian and Mozambican military chiefs met in Addis Ababa to discuss upgrading their bilateral military cooperation agreement, with both sides stressing the link between regional peace and development.

A national conference opened in Addis Ababa to strengthen Ethiopia's border management and turn border areas into zones of development and peace. Prime Minister's security adviser Dr Kenean Yadeta said borders should serve as bridges for regional integration.

በAI የተዘገበ

Deputy Prime Minister Temesgen Tiruneh began reviewing the third 100-day implementation report for Ethiopia's 2018 budget year with federal institution leaders today. He stated that Ethiopia has continued her renaissance journey through study since the start of internal reforms. The review highlights progress in governance, economy, and diplomacy.

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ