የኢጋድ አባል ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የሳይበር ደህንነት ትብብር እንዲያጠናክሩ ተጠየቁ

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት አባል ሀገራት ድንበር ተሻጋሪ የሳይበር ደህንነት ስጋቶችን ለመከላከል በትብብር መስራት አለባቸው።

ኢጋድ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የኢጋድ ቀጣናዊ የሳይበር የተግባር ልምምድ ስልጠና በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

በመርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያን ጨምሮ ዩጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ ተወካዮች ተገኝተዋል። የኢትዮጵያ የኢጋድ ተጠሪ አበባው ቢሆነኝ የሳይበር ደህንነት ስጋትን አስቀድሞ ለመከላከል ዘመኑን የዋጀ ዝግጅት ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል።

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ በኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነት ስጋትን መከላከልና ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Ethiopian officials attending a national conference on data sovereignty in Addis Ababa with stage banner and digital screens.
በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia holds national conference on data sovereignty for policy freedom

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia held a national conference in Addis Ababa under the theme Data Sovereignty for Policy Freedom. Officials highlighted progress in building sovereign digital intelligence infrastructure.

Ethiopia's information network security chief says the country is prioritizing cybersecurity as a core strategy for national development and security.

በAI የተዘገበ

Ethiopia's Information Network Security Administration (IMDA) has uncovered over 50,000 cyberattack investigations in nine months of the 2018 fiscal year. Director General Te'gist Hamid announced this during the agency's performance review. The efforts support national digital security goals.

Ethiopian and Mozambican military chiefs met in Addis Ababa to discuss upgrading their bilateral military cooperation agreement, with both sides stressing the link between regional peace and development.

በAI የተዘገበ

Egyptian and Djiboutian foreign ministers discussed regional security during a phone call on Sunday and rejected unilateral actions that could undermine state sovereignty.

Prime Minister's security advisor Dr. Kenea Yadeta said Ethiopia's return to sea access will further strengthen comprehensive cooperation in the Horn of Africa.

በAI የተዘገበ

More than 25 Ethiopian media outlets met in Addis Ababa and agreed to work together to strengthen democratic practices and achieve the seventh general election.

 

 

 

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ