በወራቤ በ640 ሚሊየን ብር የተገነባ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ

በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በ640 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡

በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) እና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል፡፡

ባለ 132/33 ኪሎ ቮልት የወራቤ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ በከተማዋና አካባቢው ለዓመታት ይስተዋል የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና ጥራት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡

ተያያዥ ጽሁፎች

Prime Minister Abiy Ahmed cutting a ribbon at the Entoto Qebenna riverbank development inauguration, with Mayor Adanech Abiebie and a crowd.
በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Inaugurates Entoto Qebenna River Development Project

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Prime Minister Abiy Ahmed inaugurated the Entoto Qebenna River and riverbank development project today. Mayor Adanech Abiebie said the project enhances the city's beauty.

Ethiopian Electric Power is working to ensure reliable electricity supply nationwide and to position Ethiopia as Africa's renewable energy hub.

በAI የተዘገበ

The Ethiopian Electric Utility has signed a 3 billion Birr contract with two international firms to upgrade power networks in Ambo, Nekemte and Asosa.

The African Development Bank has approved up to $110 million to advance Ethiopia's largest wind power project. The funding supports the 300 MW Aysha facility in the Somali Region.

በAI የተዘገበ

The long-interrupted construction of the 392-kilometre Awash Kombolcha Hara Gebeya railway project has resumed in Ethiopia.

Addis Ababa Mayor Adanech Abiebie has inaugurated the 30th Tsefna Birhan feeding center in Lemi Kura sub-city.

በAI የተዘገበ

Amhara regional president Arega Kebede announced the launch of construction for the Gondar Integrated Agro Industry Park. The park is set to serve as an economic hub for Gondar and surrounding areas.

 

 

 

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ