ኢትዮጵያ በስታቲስቲክስ ዘርፍ ተጨባጭ ውጤት አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ዘርፍ ልማት የግብርና ቆጠራን፣ የስነ-ሕዝብና ጤና ጥናትን ዘመናዊ ለማድረግ ያስቻለ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር።

በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የኢኮኖሚ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ኃላፊ አብዱልአዚዝ ሸፋ እንዳሉት የስታቲስቲክስ ልማት ፕሮግራም ዋና አላማ መንግስት ለሚያከናውናቸው ተግባራት አስፈላጊ መረጃዎችን ማምረት ነው።

በቤተሰብ፣ በድርጅትና በወርሃዊ ደረጃ የሚከናወኑ ጥናቶች መኖራቸውን የጠቀሱት ኃላፊው በየወሩ የሚከናወነው የሸማቾች ዋጋ ጥናት የኢኮኖሚ ሁኔታ የሚለይበት መሆኑን ገልጸዋል። ጥናቱ እስከ 95 በመቶ የማረጋገጫ ሁኔታንና የተለያዩ ሳይንሳዊ ዘዴዎችን በመጠቀም ይከናወናል።

በተቋሙ በየሦስት ወር የሚጠና የስራ ስምሪት ሁኔታ፣ ዓመታዊ የግብርና ናሙና ጥናት እንዲሁም በየአምስት አመት የሚከናወኑ የስነ ሕዝብ እና ጤና ጥናቶች መኖራቸውን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ የሰብል፣ የቤት እንስሳት፣ የአካባቢ እንዲሁም የከተማና የገጠር ስታቲስቲክስ መኖራቸውን ያነሱት ኃላፊው ባለፉት ዓመታት በጤና እና ግብርና ስራዎች ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን በተደረገው ጥናት መረጋገጡንም አንስተዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Ethiopian officials attending a national conference on data sovereignty in Addis Ababa with stage banner and digital screens.
በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia holds national conference on data sovereignty for policy freedom

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

Ethiopia held a national conference in Addis Ababa under the theme Data Sovereignty for Policy Freedom. Officials highlighted progress in building sovereign digital intelligence infrastructure.

A national conference titled Information Sovereignty for Policy Freedom concluded in Addis Ababa after three days. The event, which opened earlier this week, drew more than 30,000 participants and showcased Ethiopia's progress in data development across key sectors.

በAI የተዘገበ

Senior government officials gathered in Addis Ababa for a two-day national conference and exhibition focused on national data sovereignty and integrated development administration.

Ethiopia has registered 19 UNESCO heritage sites and earned over 2 billion dollars from 1.2 million foreign visitors in nine months.

በAI የተዘገበ

Ethiopia has saved billions of dollars through its homegrown economic policy in the manufacturing sector. In just the past nine months, domestic production substituted imports worth 4.85 billion dollars, while exports reached 433 million dollars. Data from the Ministry of Industry confirms these gains.

Afar Regional State Administrator Awel Arba stated that the region's people have gained full self-administration and ownership rights in politics and governance after recent reforms.

በAI የተዘገበ

Sidama Region administrator Desta Ledamo said the region will work with determination to ensure food sovereignty and increase farmers' benefits.

 

 

 

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ