ብላታ አሳየህኝ ወልደጊዮርጊስ የተቋቋመው ቤተሰብ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጎንደር ተሰብስቦ በአባላቱ መካከል ያለውን ትስስር አጠናክሯል።
ቤተሰቡ ከስምንተኛው ትውልድ በላይ ደርሷል። ከአንድ ሺህ በላይ አባላት አሉት። አባላቱ በመላው አለም ተሰራጭተው ይኖራሉ።
በቀደመው የብላታ አሳየህኝ ግቢ የተደረገው ስብሰባ ተለያይተው የነበሩ አባላትን አቀራርቧል። አቶ ሲሳይ አስማረ ዘሪሁን የአቶ አሳየህኝ የሶስት ትውልድ ልጅ ሲሆን የዘመድ አዝማዱ ፍቅር በትዳር ያጋመደ መሆኑን ተናግሯል።
ወጣት አብይ በትሩ የቤተሰቡ አባላት በፍቅርና መካባበር የሚኖሩ መሆኑን አመልክቷል። ቤተሰቡ ወደፊት ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ለማስጀመር እቅድ አለው።