አረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው

የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ አረንጓዴ ዐሻራ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም ከማስቻሉ ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው ብለዋል።

የክልሉ የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት በማጃንግ ዞን በመንገሺ ወረዳ ተካሂዷል።

ርዕሰ መስተዳድሯ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ስራዎችን በማጠናከር ለግብርና ልማቱ ስኬታማነት መተጋገዝ እንዳለበት አስገንዝበዋል። ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ስራዎች በርካታ ስኬቶች መገኘታቸውንና የተራቆቱ አካባቢዎች ከማገገማቸው ባለፈ የግብርና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር ማስቻሉን ገልጸዋል።

በቀጣይም የተጀመረውን ልማት በማሳለጥ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ እንዳለበትና የክልሉ ህዝብ ተሳትፎና ትብብር ሊጠናከር እንደሚገባ አስገንዝበዋል።

ተያያዥ ጽሁፎች

Prime Minister Abiy Ahmed planting a tree to launch the Green Legacy programme in Bishoftu under the theme Planting Hope.
በ AI የተሰራ ምስል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በቢሾፍቱ አስጀመሩ

በAI የተዘገበ በ AI የተሰራ ምስል

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር “ተስፋን መትከል” በሚል መሪ ሀሳብ በቢሾፍቱ በይፋ አስጀምረዋል።

የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የክልሉ ሕዝብ በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።

በAI የተዘገበ

የአፋር ክልል የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በዛሬው እለት ተጀመረ።

የመደመር መንግሥት በግብርናና መሰረተ ልማት ዘርፎች የተመዘገቡ ውጤቶችን አስታውቋል።

በAI የተዘገበ

አዲስ አበባ ሰኔ 22 2018 የተካሄደው የምክክር መድረክ የኢትዮጵያን የካርበን ገበያ ለዘላቂ ግብርና ልማት ያለውን ሚና አጉልቷል።

የጋምቤላ ክልል የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጋምቤላ ከተማ ተጀምሯል።

በAI የተዘገበ

የኦሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች በአሶሳ ከተማ የተገነባውን የጋራ ሰላምና ልማት ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ሕንጻ በይፋ መርቀዋል። ይህ ተግባር በክልሎቹ መካከል ያለውን ትብብር የበለጠ ለማጠናከር ያለመ ነው።

 

 

 

ይህ ድረ-ገጽ ኩኪዎችን ይጠቀማል

የእኛን ጣቢያ ለማሻሻል ለትንታኔ ኩኪዎችን እንጠቀማለን። የእኛን የሚስጥር ፖሊሲ አንብቡ የሚስጥር ፖሊሲ ለተጨማሪ መረጃ።
ውድቅ አድርግ